Quantcast
Channel: ስፖርት | ዘ-ሐበሻ (ZeHabesha) - Latest Ethiopian News Provider
Viewing all articles
Browse latest Browse all 419

የዳኞችና የፌዴሬሽን አመራሮች ስብሰባ በኮማንድ ፖስቱ ተከለከለ * ሚዲያ አይገኝም

$
0
0
የዳኞችና የፌዴሬሽን አመራሮች ስብሰባ በኮማንድ ፖስቱ ተከለከለ:: እሁድ በጁፒተር ሆቴል ሊካሄድ የታሰበው ይኸው ስብሰባ የፍቃድ ጥያቄ ቢቀርብም በኮማንድ ፖስቱ መከልከሉ ታውቋል። ከፌዴሬሽኑ ውስጥ አዋቂ በተገኘ መረጃ ፕሬዝዳንቱ ከመከላከያ ሚኒስቴር ወይም ከፌዴራል ፖሊስ አመራሮች ጋር ተነጋግረው ፍቃድ እንዲገኝ ለማድረግ እየጣሩ መሆናቸው ታውቋል። ምናልባት የአቶ ጁነዲን ጥረት ተሳክቶ ውይይቱ የሚካሄድ ከሆነ ለመገናኛ ብዙሃኑ ዝግ መሆኑ ታውቋል::

Viewing all articles
Browse latest Browse all 419

Trending Articles