(ዘ-ሐበሻ) በኦሎምፒክ መድረክ የኢትዮጵያን ባንዲራ ከፍ ብሎ እንዲውለበለብ በማድረግ ታሪክ ሲያነሳው የሚኖረው ማርሽ ቀያሪው አትሌት ምሩጽ ይፍጠር ዛሬ ማረፉ ተሰማ:: በካናዳ ህክምናውን ሲከታተል የቆየው አትሌት ምሩጽ ይፍጠር በሕይወት እያለ የኢትዮጵያ ቴሌቭዥን ሞተ ብሎ ዜና አውጆበት ነበር:: ሆኖም ግን አትሌቱ ከልጁ ጋር በመሆን ከካናዳ በለቀቀው ቭዲዮ በሕይወት መኖሩን መናገሩ ይታወሳል:: ምሩጽ ሜይ 15, 1944 በትግራይ አዲግራት […]
↧