Quantcast
Channel: ስፖርት | ዘ-ሐበሻ (ZeHabesha) - Latest Ethiopian News Provider
Viewing all articles
Browse latest Browse all 419

በዱባይ ማራቶን ኢትዮጵያውያን ሴት አትሌቶች ከ1 እስከ 9 ወጡ |በወንዶች አንድ ኬኒያዊ መሃላቸው አስገብተው ከ1 እስከ 10 ወጥተዋል

$
0
0
(ዘ-ሐበሻ) ዛሬ ጠዋት በዱባይ በተደረገ የማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች የሚያኮራ ውጤት አስመዘገቡ:: በወንዶች ውድድር ታምራት ቶላ 2:04:10 በመግባት አንደኛ ሲወጣ በሴቶች ወርቅነሽ ደገፋ 2:22:35 በመግባት አሸናፊ ሆነዋል:: ውድድሩን እንደሚያሸንፍ እና በጥሩ ብቃት ላይ እንደሆነ ሲናገር የቆየው ቀነኒሳ በቀለ 22ኛው ኪሎ ሜትር ላይ አቋርጦ ወጥቷል:: በዱባይ ማራቶን ከአንደኛ እስከ ዘጠነኛ የወጡት ሴት ኢትዮጵያውያን ናቸው:: 1ኛ. ወርቅነሽ […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 419

Trending Articles