Quantcast
Channel: ስፖርት | ዘ-ሐበሻ (ZeHabesha) - Latest Ethiopian News Provider
Viewing all articles
Browse latest Browse all 419

ዋሊያዎቹን ለማሰልጠን 13 የውጭ ሀገር አሰልጣኞች ሲቪያቸውን ማስገባታቸው ታወቀ |አሰልጣኝ ካሳዬ አራጌ-ከአሜሪካ…

$
0
0
* አሰልጣኝ ካሳዬ አራጌ-ከአሜሪካ… (Ethio-Kickoff) የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የወንዶቹን ብሄራዊ ቡድን አሰልጣኝ የቅጥር ሁኔታ አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል። የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በሰጠው መግለጫ ለ10 ቀናት መስፈርቱን እናሟላለን ያሉ የ25 አሰልጣኞችን ሲቪ ተቀብሏል። ፌዴሬሽኑ እንዳለው ሲቪያቸውን ካስገቡት 25 አሰልጣኞች ውስጥ 13 እና ከዛ በላይ የውጪ ሀገር ዜግነት ያላቸው አሰልጣኞች መሆናቸውን ይፋ አድርጓል። ብሔራዊ ቡድኑን ለማሰልጣን […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 419

Trending Articles