(ዘ-ሐበሻ)ለአፍሪካ ክለቦች ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ የቅድመ ማጣሪያ ጨዋታ ኢትዮጵያን ወክሎ ሲወዳደር የነበረው መከላከያ ከውድድሩ ውጭ ሆነ:: መከላከያ ከቀንት በፊት በአዲስ አበባ ስታዲየም የካሜኑን ያንግ ስፖርት አካዳሚን 1ለ0 አሸንፎ ወደ ቀጣይ ዙር ለማለፍ የነበረውን ዕድል አለምልሞ የነበረ ቢሆንም ዛሬ ካሜሮን ላይ በተደረገው ጨዋታ 2ለ0 በመሸነፉ በአጠቃላይ ውጤት 2ለ1 ከውድድር ውጭ ሆኗል:: ለመከላከያ አዲስ አበባ ላይ ጎሉን ያገባው […]
↧