ብሩክ በርሄ ለዓመታት በእግር ላይ ጎል በማስቆጠር የአለም ኮከብነት ማዕረግን ተጎናፅፏል፡፡ እግር ኳስን በሚገባ አጣጥሟል፡፡ እስከ ዛሬ ካስቆጠራቸው ጎሎች የተለየውን ግብ ደግሞ በቅርቡ በማስቆጠር የዓመታት ህልሙን እውን አድርጓል፡፡ ብቸኛው አፍሪካዊ የፊፋ ባለንዶር ባለ ክብር ጆርጅ ዊሃ፡፡ ዊሃ ፖለቲካውን ከተቀላቀለ ቢከራርምም፤ አዲሱ የላይቤሪያ ፕሬዚዳንት በመሆን ቃለ መሃላ የፈፀመው ከሳምንት በፊት ነበር፡፡ በሞንሮቪያ ስታዲየም በተካሄደው ቃለ መሃላ […]
↧