ብርሃን ፈይሳ የዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ሊጀመር ቀናት ብቻ የሚቀሩት ሲሆን፤ ሀገራትም ብሔራዊ ቡድኖቻቸውን በማሳወቅ ላይ ይገኛሉ። በተለያዩ ርቀቶች ውድድሩ ላይ ተሳታፊ የሚሆነው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንም በአትሌት ገንዘቤ ዲባባ እየተመራ በርኒንግሃም ላይ እንደሚገኝ፤ ዓለም አቀፉ የአትሌቲክስ ፌዴሬሽኖች ማህበር አስታውቋል። 17ኛው የዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና በእንግሊዟ በርኒንግሃም የዛሬ ሳምንት የሚጀመር ይሆናል። ለአራት ቀናት በሚቆየው […]
↧