Quantcast
Channel: ስፖርት | ዘ-ሐበሻ (ZeHabesha) - Latest Ethiopian News Provider
Viewing all articles
Browse latest Browse all 419

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ለፋሲል ከነማ እግር ኳስ ክለብ ምስጋና አቀረበ

$
0
0

ዘ-ሐበሻ (ZeHabesha): Ethiopian Latest News and Point of View 24/7

በ2011 ዓ.ም እየተካሄደ ባለው የኢትዮጵያ ወንዶች ፕሪሚየር ሊግ ክለቦች ሻምፒዮና ውድድር ላይ እየተካፈለ የሚገኘው ክለባችሁ ግንቦት 4 ቀን 2011 ዓ.ም ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ጀምሮ በፋሲለደስ ስታዲየም ከወልዋሎ አ/ዩ ክለብ ጋር በነበረበት የ23ኛ ሳምንት ጨዋታ ፡- 1. ከውድድሩ 4 ቀን ቀደም ብሎ የክለቡ አመራሮች ወደ እንግዳው ክለብ አመራሮች ስልክ በመደወል የመረጃ ልውውጥ በማድረግ የማረፊያ ሆቴል ቅድመ ዝግጅት ያደረገ ስለመሆኑ፡- 2. ግንቦት 2 ቀን 2011 ዓ.ም የእንግዳው ክለብ አባላት ከቀኑ 7፡00 ሰዓት በሚሆንበት ጊዜ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ቁጥሩ በርካታ የሆነ የስፖርት ቤተሰብ አቀባበል አድርጎ ከፍተኛ አውቶቢስ በመመደብ ከአውሮፕላን ማረፈያው እስከ ሆቴል ድረስ በተመልካቾች ታጅቦ የተጓዘ ስለመሆኑ፡- 3. የቡድን አባላት ያረፉበት ሆቴል አካባቢ

The post የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ለፋሲል ከነማ እግር ኳስ ክለብ ምስጋና አቀረበ appeared first on ዘ-ሐበሻ - Latest Ethiopian News and Point of View 24/7.


Viewing all articles
Browse latest Browse all 419

Trending Articles