Quantcast
Channel: ስፖርት | ዘ-ሐበሻ (ZeHabesha) - Latest Ethiopian News Provider
Viewing all articles
Browse latest Browse all 419

አልማዝ አያና በኳታር ዶሃ 3 ሺህ ሜትር ሩጫ አሸነፈች –ገለቴ ቡርቃም ድል ቀናት

$
0
0

485908858

(ዘ-ሐበሻ) ከደቂዎች በፊት በዳይመንድ ሊግ ውድድር በኳታሯ ዶሃ ከተማ በተደረገው ውድድር ኢትዮጵያዊቷ አልማዝ አያና በ3ሺ ሜትር የሴቶች ውድድር አንደኛ በመውጣት አሸነፈች::

አልማዝ ውድድሩን ለማሸነፍ የፈጀባት ጊዜ 8 ደቂቃ ከ23.1 ሰከንድ መሆኑ ታውቋል:: በዚሁ በዳይመንድ ሊግ ውድድር ኬንያዊቴ ሜርሲ ቸሮኖ 2ኛ ስትወጣ ውድድሩን በ8:26.36 ጨርሳለች:: በዚህ ውድድር 3ኛ የወጣችው ገለቴ ቡርቃ ስትሆን ውድድሩን በ8:28.49 ጨርሳለች::

ከ4ኛ እስከ 6ኛ ያለውን ቦታ የያዙት ኬንያውያኑ አትሌቶች ሲሆኑ እቴንሽ ዲሮ ነዳ 7ኛ ሆናለች:;

እንኳን ደስ አለን::

13112578_10154090036594373_1798588878_o


Viewing all articles
Browse latest Browse all 419

Trending Articles