ስሜነህ ገመቹ | ለዘ-ሐበሻ ስፖርት በዩሮ 2016 ውድድር ውጤታማ እግርኳስን በማበርከት ልዩ ትኩረትን ከሳቡት ተጨዋቾች ውስጥ ቤልጅየማዊው ኢንተርናሽናል ሚኪ ባትሹአይ አንዱ ነው፡፡ ይህንን የ22 ዓመቱ የአጥቂ መስመር ተጨዋች ኦሎምፒክ ማርሴይ በጁላይ 2014 ከስታንዳርድ ሊዬዥ በ4.5 ሚልየን ፓውንድ ከገዛው ወዲህ ለክለቡ በ78 ግጥሚያዎች ላይ ተሰልፎ 33 ጎሎችን ለማስቆጠር መቻሉም በርካታ ክለቦች ፊርማውን ለማግኘት ከፍተኛ ጉጉትን እንዳያሳድሩበት […]
↧