Updated – (ዘ-ሐበሻ) 13ኛው ሳምንት የ እንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ዛሬ ተካሂዷል:: የሳምንቱ መክፈቻ ጨዋታ ማን.ዩናይትድ ወደ ዋትፎርድ ሜዳ ወርዶ የተጫወተው ሲሆን ባለቀ ሰዓት በተገኘች ጎል 3 ነጥብ ይዞ ወጥቷል::
ፕሪሙሚየር ሊጉን በ13ኛው ሳምንት ጨዋታ ሲመራ የነበረው አርሰናል በዌስትብሮሚች 2ለ1 ተሸንፎ ወደ 4ኛ ደረጃ ወርዷል:: የዛሬው ጨዋታ ውጠቶች የሚከተሉት ናቸው::
ዋትፎርድ 1 – ማን.ዩናይትድ 2
ቸልሲ 1 – ኖርዊች 0
ኤቨእርተን 4 – አስቶንቭኢላ 0
ኒውካስትል 0 – ሌስተር ሲቲ 3
ሳውዝሃምፕተን 0 ስቶክ ሲቲ 1
ስዋንሳ 2 በርንማውዝ 2
ዌስት ብሮሚች 2 አርሰናል 1
ማንቸስተር ሲቲ በሜዳው እና በደጋፊው ፊት ሊቨርፑል 4ለ1 ተሸንፏል::
The post Sport: የዛሬው የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ውጤቶች appeared first on Zehabesha Amharic.