የዛሬ ሃያ ዓመት ነበር ኢትዮጵያ በሴቶች ማራቶን የመጀመሪያውን ወርቅ በአትሌት ፋጡማ ሮባ አማካኝነት አትላንታ ላይ ያገኘችው:: የዛሬ 4 ዓመት በለንደን ቲኪ ገላና ይህን ወርቅ ደግማው ነበር:: ዛሬ ደግሞ አትሌት ማሬ ዲባባ 3ኛ በመውጣት ይህን የኦሎምፒክ የማራቶን ድል ወደ ኢትዮጵያ አምጥታዋለች:: እርሷን ተከትላ አትሌት ትርፌ ፀጋዬ አራተኛ ደረጃን የያዘች ሲሆን አትሌት ትዕግስት ቱፋ 18ኛ ኪሎ ሜትር […]
↧