(ዘ-ሐበሻ) ኢትዮጵያውያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች በጉጉት የሚጠብቁት ዓመታዊው የኢትዮጵያውያን የስፖርት እና የባህል ፌስቲቫል ዘንድሮም ከጁላይ 2, 2017 እስከ ጁላይ 8, 2016 የሚካሄድ ሲሆን የሚዘጋጅበት ከተማም ከዳላስ እና ከሲያትል አንዳቸው እንደሚሆን የዘ-ሐበሻ ምንጮች አስታውቀዋል:: የዘ-ሐበሻ የኢትዮጵያውያን የስፖርት ፌዴሬሽን (ESFNA) ምንጮች እንዳስታወቁት የዘንድሮውን ቶርናመንት ለማስተናገድ የተለያዩ ከተሞች ጥያቄ አቅርበው የነበረ ሲሆን በመጨረሻ ላይ የቀሩት ግን ሲያትል እና ዳላስ […]
↧