Quantcast
Channel: ስፖርት | ዘ-ሐበሻ (ZeHabesha) - Latest Ethiopian News Provider
Viewing all articles
Browse latest Browse all 419

በሂውስተኑ ሙሉ ማራቶን መስከረም አሰፋ አሸነፈች |በወንዶች ግማሽ ማራቶን 2ኛ የወጣው ፈይሳ ሌሊሳ ዳግም እጆቹን ወደላይ በማጣመር የኢትዮጵያን ሕዝብ ብሶት አሰማ

$
0
0
(ዘ-ሐበሻ) በኦሎምፒክ መድረክ 2ኛ በመውጣት እጆቹን ወደላይ በማጣመር በኢትዮጵያ እየተፈጸመ ያለውን የሰብ አዊ መብት ጥሰት ለዓለም ሕዝብ ያሳየው አትሌት ፈይሳ ሌሊሳ ዛሬም በሂውስተን አሜሪካ በተደረገ የግማሽ ማራቶን ውድድር ላይ 2ኛ በመውጣት ዳግም የሕዝብን ብሶት እጆቹን ወደላይ በማጣመር አሳይቷል:: በሂውስተን ግማሽ ማራቶን 2ኛ በመውጣት አኩሪ ተግባር የፈጸመው አትሌት ፈይሳ በቀጣይም ከቀነኒሳ በቀለ ጋር በአንድ መድረክ በለንደን […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 419

Trending Articles