ከዚህ በፊት በባርሴሎናና በባየር ሙኒክ አሰልጣኝነት ዘመኑ በርካታ የትላልቅ ውድድሮች የዋንጫ ድሎችን በመቀዳጀት ከዓለማችን ውጤታማ ባለሙያዎች ውስጥ አንዱ መሆኑን ለማስመስከር የቻለው ስፔናዊው አሰልጣን ፔፕ ጋርዲዮላ በማንቸስተር ሲቲ ስራው በእንግሊዝ ፉትቦል ለመጀመሪያ ጊዜ ያደረገውን ተሳትፎ የጀመረውም የዘንድሮው ሲዝንን ቡድኑ በተከታታይ ግጥሚያዎች ተደናቂ ውጤቶችን ለማስመዝገብ እንዲችል በመርዳት ነው፡፡ ባለፉት ሳምንታት ውስጥ ግን በጋርዲዮላ የሚመራው ማንቸስተር ዩናይትድ በአንዳንድ […]
↧