(ዘ-ሐበሻ) ፊፋ በየወሩ በሚያወጣው የሃገራት የወንዶች እግር ኳስ ደረጃ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከሁለት ወር በፊት ከነበረበት የ104ኛ ደረጃ ቁልቁል በመውረድ በዚህ ወር 124ኛ ደረጃ ላይ መቀመጡን በድረገጹ ላይ ይፋ ተደረገ:: ባለፈው ወር የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ደረጃ በተመሳሳዩ 124ኛ የነበረ ሲሆን በዚህም ወር ምንም ለውጥ እንዳላመጣ የፊፋ ድረገጽ መረጃ ያሳያል:: በተመሳሳይ ኤርትራ ከዓለም 206ኛ ስትሆን ከባለፈው […]
↧