09/06/2017 ዘንድሮ ይህ ፌስቲቫል ሲካሄድ በብዙ መልኩ ከቀድሞዎቹ ዝግጅቶች በተሳካ ነው ብሎ መጀመሩ የዚህን ጽሁፍ መጠነኛ የይዘት አቅጣጫ ይጠቁማል። የዚህ ጽሁፍ አቅራቢ በቅርብ መነጽር ያለበት ምክንያት ፌስቲቫሉ ከጀመረበት 1 ቀን በመቅደም ከፌስቲቫሉ ቦታ 50 ሜትር ባልራቀበት ሆቴል በማረፉና አካባቢያዊ ግንዛቤውም ቀድሞ በመጀመሩ ከዚያም እስከተጠናቀቀበትም ሰዓትና ደቂቃ በቅርብ ከማየቱም ባሻገር የዝግጅቱንም ሂደትና መልክ አብሮ በመቅረጹም በኩል […]
↧