(ዘ-ሐበሻ) ከኦገስት 5, 2017 – ኦገስት 13, 2017 በለንደን የሚደረገው ታላቁ የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ ከሚሳተፉት የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ብሔራዊ ቡድን አባላት መካከል አንዱ የነበረው ቀነኒሳ በቀለ ከቡድኑ መውጣቱ ተሰማ:: በሪዮ ኦሎምፒክ ሳይሳተፍ የቀረው ቀነኒሳ በቀለ በዚህ ትልቁ የለንደን አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይም አይሳተፍም:: የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ሻለቃ ሃይሌ ገበረሥላሴ እንዳስታወቀው ቀነኒሳ ከቡድኑ “በጥሩ ብቃት ላይ ስላልሆንኩ […]
↧