ሃትሪክ ጋዜጣ ከአዲስ አበባ እንደዘገበው በወርሀ ታህሳስ ሞሮኮ በምታስተናግደው የ2018 ቻን አፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ ዳግመኛ እድል ያገኙት ዋልያዎቹ በሜዳቸው የ3-2 ሽንፈትን አስተናግደዋል፡፡ በአሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ የሚመሩት ዋልያዎቹ በ 4-1-4-1 አሰላለፋ ወደ ሜዳ ሲገቡ በተለይም በመሀል ክፍል የመስዑድ መሀመድ እና የሳምሶን ጥላሁን ጥምረት የተሳካ ነበር፡፡ በአንጻሩ ተጋጣሚያቸው ሩዋንዳ ቡድን ኳስን ተረጋግቶ በመጫወትን እና ያገኛቸውን የጎል እድሎች […]
↧