እንደ አውሮፓውያን የዘመን ቀመር ታህሳስ 7 1996 በጋና ርዕሰ መዲና የተወለደው የ21 ዓመቱ ሪቻርድ አፒያ 1 ሜትር ከ 75 ሴንቲ ሜትር የሚረዝመው የቀኝ እግር አጥቂ ስፍራ ተጫዋቹ ፈረሰኞቹን ከመቀላቀሉ በፊት ፍሪ ኤጀንት የነበረ ቢሆንም ከዛ በፊት በሩቅ ምስራቅ እሲያ ላኦስ ፕሪሚየር ሊግ ለቻምፓሳክ ዩናይትድ እንዲሁም ለቺታ ኤፍ.ሲ ተጫውቷል። እንዲሁም ለጋና ከ20 ዓመት ብሔራዊ ቡድን ተጫውቶ […]
↧