(ዘ-ሐበሻ) ለ2018ቱ የአፍሪካ ሴቶች ዋንጫ ለማለፍ የኢትዮጵያ ሴቶች ብሄራዊ ቡድን ሉሲዎቹ የመጨረሻውን የመልስ ጨዋታ ዛሬ ከአልጄሪያ አቻውን አዲስ አበባ ላይ አድርገው 3–2 ተሸነፉ:: አልጄሪያ ላይ 3ለ1 ተሸንፈው የነበሩት ሉሲዎቹ በአጠቃላይ ውጤት 6 ለ 3 ተሸንፈው የአፍሪካ ዋንጫ ሕልማቸው ሳይሳ ቀርቷል:: የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ሉሲዎቹ አልጄሪያ ላይ 3ለ1 ተሸንፈው ቢመለሱም በዛሬው ጨዋታ ላይ የኢትዮጵያ ሕዝብ […]
↧