የዓለም አቀፉ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ስዊድን ስቶኮልም ላይ ባካሄደው የዳይመንድ ሊግ ውድድር ኢትዮጵያውያን በድል አቀጠናቀቁ:: በሴቶች በተደረገው የ1500 ሜትር ውድድር ጉዳፍ ጸጋዬ 3 ደቂቃ ከ57 ሰከንድ ከ64 ማይክሮ ሰከንድ በመግባት አንደኛ ወጥታለች:: በወንዶች በተደረገው የ5000 ሜትር ውድድር ሰለሞን ባረጋ 13 ደቂቃ ከ4 ሰከንድ ከ5 ማይክሮሰከንድ በመግባት አሸንፏል፡፡ በዚህ ውድድር ላይ አባዲ አዲስ 13 ደቂቃ ከ6 ሰከንድ […]
↧