በአሜሪካ አትላንታ ከተማ 2ኛው የኢትዮጵያውያን የታላቁ ሩጫ ውድድር በነገው እለት ይካሄዳል:: በአትላንታና አካባቢው የምትገኙ ወገኖች እንዳትቀሩ ጥሪ ቀርቦላችኋል:: ሙሉ በሙሉ ገቢው በኢትዮጵያ ለሚገኘው ቤተሳይዳ የህጻናት መርጃ ግብረሰናይ ድርጅት እንደሚውል አዘጋጆቹ ገልጸዋል:: ማስታወቂያው እንደሚከተለው ቀርቧል::
↧