(ዘ-ሐበሻ) በሕዝባዊው አመጽ የተነሳ በጸጥታ ስጋት ውስጥ የሚገኘው የአድዋው ሕወሓት መራሹ መንግስት ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ሊደረግ የነበረው የመከላከያና የሃዋሳ ከነማ ፣ የኢትዮ-ኤሌክትሪክና የጅማ አባጅፋር እንዲሁም ነገ እሁድ ሊደረግ የነበረው የቅዱስ ጊዮርጊስ እና የኢትዮጵያ ቡና ግጥሚያ ጨዋታው የሚደረግበት ቀን እንዲራዘም አደረገ:: የዘ-ሐበሻ ምንጮች እንደዘገቡት በአዲስ አበባ ከተማ በጸጥታ ስጋት ውስጥ የገባው የአድዋው መንግስት በሥራ ቀናት […]
↧