ኪንግ ፋይሳል የተሰኘው የጋና ክለብ አጥቂ የነበረው ሞሪሰን ኦሲይ በተቃጠለ ቪዛ አገር ውስጥ በመቆየቱና በሆቴል እዳ በኢትዮጵያ ፖሊስ እየተፈለገ ነው፡፡ ራሱ ተጨዋቹ ለጋና ጋዜጦች እንዳስታወቀው ከኢትዮጵያ ቡና ክለብ ጋር የነበረው ኮንትራት ከተቋረጠ በኋላ ላለፉት ጥቂት ወራት ኢትዮጵያ ውስጥ ይገኛል፡፡ ሲናገርም ‹‹እኔ ወደ ኢትዮጵያ የመጣሁት ኢትዮጵያ ቡና ክለብን ለመቀላቀል ነበር፡፡ ነገር ግን እኔን ያስፈረሙኝ ሰርቢያዊው አሰልጣኝ […]
↧