Quantcast
Channel: ስፖርት | ዘ-ሐበሻ (ZeHabesha) - Latest Ethiopian News Provider
Viewing all articles
Browse latest Browse all 419

ኢትዮጵያ በዓለም አቀፉ እግር ኳስ ማህበር ዓመታዊ የእግር ኳስ ደረጃ ከዓለም 146ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጣላች

$
0
0

የዓለም አቀፉ እግር ኳስ ማህበር ዓመታዊ የሀገራት እግር ኳስ ደረጃ ይፋ ሲያደርግ ኢትዮጵያ በወንዶች ከዓለም በነበረችበት 146ኛ ደረጃ ተቀምጣለች፡፡ ቤልጂየም ፈረንሳይና ብራዚል ከ1ኛ-3ኛ ያለውን ደረጃ ይዘዋል፡፡ ከዓለም 20ኛ ደረጃ ላይ የምትገኘው ሴኔጋል በአፍሪካ 1ኛ ደረጃ ላይ መቀመጥ ችላለች፡፡ ቱኒዚያና ከዓለም (27ኛ) ከአፍሪካ 2ኛ፤ ናይጄሪያ ከዓለም 31ኛ ከአፍሪካ 3ኛ ላይ ትገኛለች፡፡ ሶማሊያ፤ ሲሽልስና ኤርትራ የመጨረሻውን ደረጃ ላይ የተቀመጡ ሀገራት ናቸው፡፡ በሴቶች ኢትዮጵያ ሁለት ደረጃዎችን በማሻሻል ከዓለም 109ኛ ላይ ትገኛለች፡፡ አሜሪካ ጀርመንና ኔዘርላንድ ከዓለም ከ1ኛ እስከ 3ኛ ያለውን ደረጃ የያዙ ሀገራት ናቸው፡፡ ምንጭ፡- ፊፋ

The post ኢትዮጵያ በዓለም አቀፉ እግር ኳስ ማህበር ዓመታዊ የእግር ኳስ ደረጃ ከዓለም 146ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጣላች appeared first on ዘ-ሐበሻ (ZeHabesha) Latest Ethiopian News Provider 24/7.


Viewing all articles
Browse latest Browse all 419

Trending Articles