Quantcast
Channel: ስፖርት | ዘ-ሐበሻ (ZeHabesha) - Latest Ethiopian News Provider
Viewing all articles
Browse latest Browse all 419

ሪያል ማድሪድ 34ኛ የላ ሊጋ ዋንጫውን አሸነፈ

$
0
0

ትናንት ምሽት በተደረጉ የ37ኛ ሳምንት የላ ሊጋ ጨዋታዎች ሪያል ማድሪድ ቪላሪያልን አስተናግዶ 2 ለ 1 በማሸነፍ አንድ ቀሪ ጨዋታ እያለው 34ኛ የላሊጋ ዋንጫውን አሸንፏል፡፡ በምሸቱ በተከናወነው ጨዋታ ለሪያል ማድሪድ ሁለቱንም የማሸነፊያ ግቦች ካሪም ቤንዜማ ነው ያስቆጠረው፡፡ ከተከታዩ ባርሴሎና በሰባት ነጥብ ልዩነት የዋንጫ ባለቤት መሆኑን ያረጋገጠው ማድሪድ ከሶስት አመታት በኋላ የላ ሊጋ ዋንጫ ከፍ ማድረግ ችሏል፡፡ ባለፉት ሶስት አመታት የላሊጋው የበላይ የነበረው ባርሴሎና በምሽቱ ጨዋታ በሜዳው በኦሳሱና ሁለት ለአንድ ተሸንፏል፡፡ ከድሉ በኋላ አሰልጣኝ ዚነዲን ዚዳን በሰጠው አስተያየት ከሶስት ዓመታት በኋላ ከማድሪድ ጋር ላ ሊጋን ማሸነፉ ከሻምፒዮንስ ሊግ ድል በላይ እንዳስደሰተው ገልጿል፡፡ ” ይህ ድል ከምንም በላይ ነው ያለው አሰልጣኝ ዚዳን ዋንጫውን

The post ሪያል ማድሪድ 34ኛ የላ ሊጋ ዋንጫውን አሸነፈ appeared first on ዘ-ሐበሻ (ZeHabesha) Latest Ethiopian News Provider 24/7.


Viewing all articles
Browse latest Browse all 419

Trending Articles