(ከወሰንሰገድ መርሻ ደምሴ) (ደራሲ፣ጋዜጠኛና ማህብራዊ ሃያሲ) ✅ ዊልያን ከኢንተርሚያሚ ያቀረበለትን ጥያቄ ውድቅ አደረገ ዊልያን የአሜሪካው ክለብ ኢንተር ሚያሚ ለሦስት አመት ለክለቡ እንዲፈርም ያቀረበለትን ጥያቄ ውድቅ አደርጓል። Daily Telegraph እንደገለፀው ዊልያን በሜጀር ሊግ ሶከር ተሳታፊ የሆነው የኢንተር ሚያሚ ክለብ ያቀረበለትን ጥያቄ ውድቅ ያደረገው በአውሮፓ ለመቆየት ፍላጎት ስላለው ነው ተብሏል። የ31 አመቱ ብራዚላዊ ተጨዋች ፤በቸልሲ ቤት ያለው ውል ከዚህ የውድድር አመት ፍፃሜ በኋላ ያበቃል።ዊልያን ከውድድሩ ፍፃሜ በኋላ ወደ አርሴናል ወይንም ወደ ቶትንሀም ይዛወራል ተብሎ ይጠበቃል። የእንግሊዙ ሌጀንድ ዴቪድ ቤከም ክለብ እንደሆነ የሚነገርለት ኢንተር ሚያሚ ዊልያንን ለማስፈረም ከፍተኛ ወጪ ለማውጣት ከወዲሁ ተዘጋጅቶ ነበረው። ✅ ፓሪስ ሴንት ዠርመን ራሽፎርድ ላይ ትኩረት አድርጓል የፓሪስ
The post የስፖርት አጫጭር የውጭ ወሬዎች (ከወሰንሰገድ መርሻ ደምሴ) appeared first on ዘ-ሐበሻ (ZeHabesha) Latest Ethiopian News Provider 24/7.