Quantcast
Channel: ስፖርት | ዘ-ሐበሻ (ZeHabesha) - Latest Ethiopian News Provider
Viewing all articles
Browse latest Browse all 419

ሞ ፋራህ በኃይሌ ተይዞ የነበረውን ክብረ ወሰን አሻሸለ

$
0
0

የአራት ጊዜ የኦሎምፒክ ሻምፒዮኑ ብሪታኒያዊው ሞ ፋራህ ብራሰልስ በተካሄደው የዳይመንድ ሊግ ውድድር ለ13 ዓመታት በሻለቃ ኃይሌ ገብረስላሴ ተይዞ የቆየውን ክብረ ወሰን አሻሻለ፡፡ በትውልድ ሶማሊያዊው የሆነው ሞ ፋራህ በአንድ ሰዓት ውስጥ 23 ነጥብ 33 ኪሎ ሜትር በመሮጥ ነው በኃይሌን ተመዝግቦ የነበረውን 21 ነጥብ 285 ኪሎ ሜትር ርቀት ያሻሻለው፡፡ የ37 ዓመቱ ሞ ፋራህ የውድድሩን መጠናቀቅ ተከትሎ በሰጠው አስተያየት የዓለም ክብ ረወሰን መስበር ከባድ መሆኑን አንስቶ ትናንት የተወዳደረበትም ለረዥም ጊዜ ሳይሰበር መቆየቱን አንስቷል፡፡ ፋራህ ከማራቶን ከተመለሰ በኋላ ያስመዘገበው በመሆኑ በውጤቱ ደስተኛ መሆኑን ተናግሯል፡፡ ሞ ፋራህ ክብረ ወሰን በያዘበት በዚህ ውድድር ተወዳዳሪዎች በአንድ ሰዓት ውስጥ የሚያስመዘግቡት ርቀት ነው የሚያዘው፡፡ በሴቶች ኔዘርላንዳዊቷ ሲፈን ሐሰንም በተመሳሳይ

The post ሞ ፋራህ በኃይሌ ተይዞ የነበረውን ክብረ ወሰን አሻሸለ appeared first on ዘ-ሐበሻ (ZeHabesha): Latest Ethiopian News and Point of View 24/7.


Viewing all articles
Browse latest Browse all 419

Trending Articles