Quantcast
Channel: ስፖርት | ዘ-ሐበሻ (ZeHabesha) - Latest Ethiopian News Provider
Viewing all articles
Browse latest Browse all 419

በ17ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፕዮና ኢትዮጵያን ወክሎ የሚሳተፈው የመጀመሪያው ልዑክ ዶሃ ገብቷል

$
0
0

ዘ-ሐበሻ (ZeHabesha): Ethiopian Latest News and Point of View 24/7

ባሕር ዳር፡ መስከረም 14/2012 ዓ.ም (አብመድ) በኳታር አስተናጋጅነት የፊታችን ዓርብ መስከረም 16/2012 ዓ.ም 17ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፕዮና ይጀመራል፤ በዚህ ውድድር የሚሳተፉ የስፖርት ልዑካን የመጀመሪያው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን ልዑክ ኳታር ዶሃ መግባቱ ነው የተገለጸው። የአትሌቲክስ ልዑኩ ከሌሊቱ 8፡00 ላይ በዶሃ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስም የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንት አትሌት ደራርቱ ቱሉ፣ የጽሕፈት ቤቱ ኃላፊ አቶ ቢልልኝ መቆያ እና በኳታር የኢትዮጵያ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ሳሚያ ዘካርያ አቀባበል አድርገውለታል። ኢትዮጵያ በሻምፕዮናው በመካከለኛ፣ በረጅም ርቀት እና በሀገር አቋራጭ የሩጫ ውድድሮች ትሳተፋለች። በወጣው የውድድር መርሀ ግብር መሠረት ከዓርብ መስከረም 16/2012 ዓ.ም ጀምሮ አትሌቶች የማጣሪያ እና የፍጻሜ ውድድራቸውን ያደርጋሉ። በሴቶች ማራቶን አትሌት ሮዛ

The post በ17ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፕዮና ኢትዮጵያን ወክሎ የሚሳተፈው የመጀመሪያው ልዑክ ዶሃ ገብቷል appeared first on ዘ-ሐበሻ - Latest Ethiopian News and Point of View 24/7.


Viewing all articles
Browse latest Browse all 419

Trending Articles