Quantcast
Channel: ስፖርት | ዘ-ሐበሻ (ZeHabesha) - Latest Ethiopian News Provider
Viewing all articles
Browse latest Browse all 419

የማንቸስተር ዩናይትድ ስታዲየም ውስጥ የሚያጠራጥር ቦርሳ በመገኘቱ ዛሬ የሚደረገው ጨዋታ ተሰረዘ

$
0
0

wesha

ስሜነህ ታደሰ | ለዘ-ሐበሻ ስፖርት

(ዘ-ሐበሻ) በፕሪምየር ሊጉ የመጨረሻው ጨዋታ ላይ ዛሬ ማንቸስተር ዩናይትድ ከበርንማውዝ ጋር ወሳኝ ጨዋታ የነበረው ቢሆንም በስታዲየሙ ውስጥ አሸባሪዎች ያስቀመጡት ሊሆን የሚችል አጠራጣሪ ቦርሳ በመገኘቱ ጨዋታው ለሕዝብ ደህንነት ሲባል መሰረዙ ተዘገበ::

ጨዋታው ከመጀመሩ በፊት አነፍናፊ ውሾች በስታዲየሙ ውስጥ ይህ አጠራጣሪ ቦርሳን እንደጠቆሙ በሁለት ክንፍ በኩል ያሉ መቀመጫዎች በሙሉ ህዝብ እንዲወጣ ተደርጎ ነበር:: በምርመራውም ጨዋታው ዘግየት ብሎ ይጀምራል ተብሎ የታሰበ ቢሆንም ለሕዝብ ደህንነት ሲባል መሰረዙን የማን.ዩናይትድ ድረገጽ ዘግቧል::

 


Viewing all articles
Browse latest Browse all 419

Trending Articles