Quantcast
Channel: ስፖርት | ዘ-ሐበሻ (ZeHabesha) - Latest Ethiopian News Provider
Viewing all articles
Browse latest Browse all 419

Sport: ማን.ዩናይትድ ኤሪክ ባኢሊን ለማስፈረም እየተነጋገረ ነው

$
0
0

erick
(ዘ-ሐበሻ) ማን.ዩናይትድ በስፔን ላሊጋ ለቭላሪያል እየተጫወተ የሚገኘውን ኤሪክ ባኢሊን ለማስፈረም እየተነጋገረ መሆኑን ስካይ ስፖርትስ ዘገበ::

እንደ ስካይ ስፖርት ዘገባ ኮትዲቭዋራዊውን ተከላካይ ማን.ዩናይትድ በ እጁ ለማስገባት 30 ሚሊዮን ፓውንድ አቅርቧል::

አሰልጣኝ ሆዜ ሞሪንሆ የ22 ዓመቱን ተከላካይ በማስፈረም የተከላካይ ክፍላቸውን ማጠናቀር ይፈልጋሉ:: በተለይ ማን.ዩናይትድ እንደ ሮሆ ያሉትን ክለቡን አይመጥኑም የሚባሉትን የተከላካይ ክፍሉን ተጫዋቾች በማሰናበት እንደ ኤሪክ ያሉትን ወጣትና ብቃት ያላቸውን ተከላካዮች ማስፈረም ይፈልጋሉ::


Viewing all articles
Browse latest Browse all 419

Trending Articles