Quantcast
Channel: ስፖርት | ዘ-ሐበሻ (ZeHabesha) - Latest Ethiopian News Provider
Viewing all articles
Browse latest Browse all 419

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከጋና አቻው ጋር የሚያደርገው ጨዋታ በዶፍ ዝናብ የተነሳ ተቋርጦ ለነገ ተላለፈ

$
0
0

ethiopia
አጭር መረጃ: ከ20 ዓመት በታች የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ዛሬ ከጋና አቻው ጋር በኬፕኮስት ስታዲየም የመልስ ጨዋታ ነበራቸው:: ሆኖም ግን በኬፕኮስት በጣለው ዶፍ ዝናብ የተነሳ ጨዋታው ለነገ ተዘዋውሯል::

በጋና ኬፕኮስት ስታዲየም የጣለውን ዶፍ ዝናብ ተከትሎ ሜዳው እጅጉን መጨቅየቱን እና ለነገ እንዲተላለፍ የተወሰነው የጋና እግር ኳስ ፌዴሬሽን እና የአፍሪካ ፉትቦል ኮንፌዴሬሽን ተወካዮች ሜዳውን ከመረመሩ በኋላ መሆኑን ለዘ-ሐበሻ የደረሰው መረጃ ጠቁሟል::

ወጣት በብሔራዊ ቡድናችን ኢትዮጵያ ላይ በተደረገው የመጀመሪያው ጨዋታ ጋናን 2ለ1 ማሸነፉ ይታወሳል::

መልካም ዕድል ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን


Viewing all articles
Browse latest Browse all 419

Trending Articles