Quantcast
Channel: ስፖርት | ዘ-ሐበሻ (ZeHabesha) - Latest Ethiopian News Provider
Viewing all articles
Browse latest Browse all 419

አትሌት ጣዕሞ ሹምዬና ስንታየሁ መርጋ አበረታች እጽ መጠቀማቸው በምርመራ በመታወቁ የታገዱበት ደብዳቤ

$
0
0

(ዘ-ሐበሻ) የዓለም አቀፉ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በ6 ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ላይ አበረታች እጽ ተጠቅመው ሮጠዋል በሚል የጀመረው ምርመራ የመጨረሻ ውጤት ታውቋል:: በዚህም መሰረት 4ቱ አትሌቶች ነጻ ሲባሉ ሁለቱ አትሌቶች ማለትም አትሌት ጣዕሞ ሹምዬና ስንታየሁ መርጋ አበረታች እጽ መጠቀማቸው ተረጋግጧል:: በዚህም መሰረት የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የ እገዳ ደብዳቤ አስተላልፏል::
ደብዳቤው ዘ-ሐበሻ እጅ ደርሷል ይመልከቱት::

13734780_10208749728292601_1726520696_n


Viewing all articles
Browse latest Browse all 419

Trending Articles