(ዘ-ሐበሻ) የዓለም አቀፉ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በ6 ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ላይ አበረታች እጽ ተጠቅመው ሮጠዋል በሚል የጀመረው ምርመራ የመጨረሻ ውጤት ታውቋል:: በዚህም መሰረት 4ቱ አትሌቶች ነጻ ሲባሉ ሁለቱ አትሌቶች ማለትም አትሌት ጣዕሞ ሹምዬና ስንታየሁ መርጋ አበረታች እጽ መጠቀማቸው ተረጋግጧል:: በዚህም መሰረት የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የ እገዳ ደብዳቤ አስተላልፏል::
ደብዳቤው ዘ-ሐበሻ እጅ ደርሷል ይመልከቱት::
![13734780_10208749728292601_1726520696_n]()