(ዘ-ሐበሻ) ለኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ከ23 ዓመት በታች ያለው; ተሰልፎ የተጫወተውና በአሁኑ ወቅት ለሐዋሳ ከነማ በግብ ጠባቂነት እየተጫወተ የሚገኘው ክብረአብ ዳዊት በመኖሪያ ቤቱ በተነሳ የ እሳት አደጋ የ እርሱና የ2 ልጆቹ ሕይወት በአሰቃቂ ሁኔታ ማለፉ ተሰማ:: ግብ ጠባቂው ክብረአብ ከ3 አመት ሴት እና የወራት እድሜ ካለው ወንድ ልጁ ጋር በተኛበት በተነሳው የእሳት ቃጠሎ ሕይወቱ እንዳለፈ የተነገረ […]
↧