Quantcast
Viewing all articles
Browse latest Browse all 419

Sport: ኢንተርናሽናል የእግር ኳስ ዳኛው ለሚ ንጉሴ ለአንድ አመት ታገዱ

Image may be NSFW.
Clik here to view.
lemi  Niguse

ኢትዮ-ኪክ እንደዘገበው ኢንተርናሽናል አልቢትር ለሚ ንጉሴ ትላንት ኢትዮጵያ ቡና ከደደቢት ባደረጉት የፕሪምየር ሊጉ ጨዋታ በፈፀሙት የዳኝነት ስህተት ለ1 አመት ከስራቸው ታግደዋል። በጨዋታው ኢትዮጵያ ቡና ያገኝውን የፍፁም ቅጣት ምት በቅርበት አስተውለው ጨዋታውን እንዲቀጠል ማድረጋቸውን ተከትሎ ደደቢቶች በፈጣን የመልሶ ማጥቃት ኳሷን ኢትዮጵያ ቡና መረብ ላይ አሳርፈዋል። ኢንተርናሽናል አልቢተር ለማ 2015 በCAF የክለቦች ሻምፒዮንስ ሊግ የመጀመሪያ ዙር የሱዳኑን አል ማላኪያ እና የናጄሪያውን ካኖ ፒሊራ ጨዋታ መርተዋል፤ ከዚህ በተጨማሪም በ2015 የCAF ከ20 አመት በታች ግብፅ እና ኮንጎ ያደረጉትን ጨዋታ በ4ኛ ዳኛንነት ተሳትፈዋል።

The post Sport: ኢንተርናሽናል የእግር ኳስ ዳኛው ለሚ ንጉሴ ለአንድ አመት ታገዱ appeared first on Zehabesha Amharic.


Viewing all articles
Browse latest Browse all 419

Trending Articles