Quantcast
Channel: ስፖርት | ዘ-ሐበሻ (ZeHabesha) - Latest Ethiopian News Provider
Viewing all articles
Browse latest Browse all 419

ባሕር ዳር ላይ በተደረገው የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታ ኢትዮጵያ ኮትዲቯርን 2ለ1 አሸንፋለች

$
0
0

ጨዋታውን አስመልክቶ አሰልጣኙ፣ ተጨዋቾች እና ደጋፊዎች አስተያዬታቸውን ሰጥተዋል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱ ከጨዋታው መጠናቀቅ በኋላ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ “በሙሉ የጨዋታ ብልጫ እና የኳስ ቁጥጥር ከጥሩ የግብ ሙከራዎች ጋር በማሸነፋችን ደስተኛ ነኝ” ብለዋል። ዋልያዎቹ ጨዋታውን ማሸነፋቸው በአፍሪካ ዋንጫ ውድድር ለመሳተፍ መልካም ጅምር መሆኑን እና ከምድቡ ከባድ ከተባለው ቡድን ሙሉ ሦስት ነጥብ መውሰዳቸው ለቀጣይ ጨዋታ ትልቅ የሞራል ስንቅ እንደሚሆን ነው ኢንስትራክተር አብርሃም የተናገሩት። የዛሬው ውጤት ለቀጣይ ጨዋታዎች በከፍተኛ የራስ መተማመን እንዲዘጋጁ ትልቅ ሚና እንደሚኖረው አሰልጣኙ ገልጸዋል። ተጨዋቾች በሜዳ ውስጥ የነበራቸው እንቅስቃሴ በተሰጣቸው ትዕዛዝ መሠረት መሆኑን በመጥቀስም አስጣኙ ምሥጋና አቅርበዋል። ከብሔራዊ ቡድኑ ጀርባ ሆነው በጥሩ ሥነ ምግባር ሲደግፉ የነበሩትን የባሕር

The post ባሕር ዳር ላይ በተደረገው የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታ ኢትዮጵያ ኮትዲቯርን 2ለ1 አሸንፋለች appeared first on ዘ-ሐበሻ (ZeHabesha) Latest Ethiopian News Provider 24/7.


Viewing all articles
Browse latest Browse all 419

Trending Articles