Quantcast
Channel: ስፖርት | ዘ-ሐበሻ (ZeHabesha) - Latest Ethiopian News Provider
Viewing all articles
Browse latest Browse all 419

Sport: ለዓለም ዋንጫ ማጣሪያና ለሴካፋ ዋንጫ የብሄራዊ ቡድን ተጨዋቾች ተመረጡ

$
0
0

ethiopia
ሶከር ኢትዮጵያ እንደዘገበው:- ኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ህዳር 4 እና 7/2008 ከኮንጎ አቻው ጋር ለሚያካሄዳቸው የአለም ዋንጫ የማጣሪያ ጨዋታዎች እንዲሁም በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት ከህዳር 11-26/2008 ለሚከናወነው የሴካፋ ዓመታዊ ውድድር የሚከተለት ተጫዋቾች ከአገር ውስጥ ክለቦች ተመርጠዋል፡፡

ግብ ጠባቂዎች፡-
ታሪክ ጌትነት – ደደቢት
አቤል ማሞ – ሙገር ሲሚንቶ
ይድነቃቸው ኪዲኔ – መከላካያ

ተካላካዮች፡
ስዩም ተስፋዬ – ደደቢት
ዘካርያስ ቱጂ – ቅዱስ ጊዮርጊስ
ሳህላዲን ባርጌቾ ቅዱስ ጊዮርጊስ
አስቻለው ታመነ – ቅዱስ ጊዮርጊስ
ነጂብ ሳኒ – መከላከያ
ያሬድ ባዬ – ዳሽን ቢራ
አንተነህ ተስፋዬ – ሲዲማ ቡና
አዲሱ ተስፋዬ – መከላከያ

አማካዮች፡-
አስቻለው ግርማ – ሃዋሳ ከነማ
በሃይሉ ግርማ – መከላከያ
ጋቶች ፓኖም – ኢትዮጵያ ቡና
ኤልያስ ማሞ – ኢትዮጵያ ቡና
ቢኒያም በላይ – ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
በረከት ይሰሃቅ – ሃዋሳ ከነማ
ታከለ ዓለማየሁ – አዳማ ከነማ
ይሁን እንዲሻው – ድሬዳዋ ከነማ

አጥቂዎች፡-
ራምኬል ሎክ – ቅደስ ጊዮርጊስ
መሀመድ ናስር – መከላከያ
ምንይሉ ወንድሙ – መከላከያ
ዳዊት ፈቃዱ – ደደቢት

The post Sport: ለዓለም ዋንጫ ማጣሪያና ለሴካፋ ዋንጫ የብሄራዊ ቡድን ተጨዋቾች ተመረጡ appeared first on Zehabesha Amharic.


Viewing all articles
Browse latest Browse all 419

Trending Articles