ሶከር ኢትዮጵያ እንደዘገበው:- ኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ህዳር 4 እና 7/2008 ከኮንጎ አቻው ጋር ለሚያካሄዳቸው የአለም ዋንጫ የማጣሪያ ጨዋታዎች እንዲሁም በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት ከህዳር 11-26/2008 ለሚከናወነው የሴካፋ ዓመታዊ ውድድር የሚከተለት ተጫዋቾች ከአገር ውስጥ ክለቦች ተመርጠዋል፡፡
ግብ ጠባቂዎች፡-
ታሪክ ጌትነት – ደደቢት
አቤል ማሞ – ሙገር ሲሚንቶ
ይድነቃቸው ኪዲኔ – መከላካያ
ተካላካዮች፡
ስዩም ተስፋዬ – ደደቢት
ዘካርያስ ቱጂ – ቅዱስ ጊዮርጊስ
ሳህላዲን ባርጌቾ ቅዱስ ጊዮርጊስ
አስቻለው ታመነ – ቅዱስ ጊዮርጊስ
ነጂብ ሳኒ – መከላከያ
ያሬድ ባዬ – ዳሽን ቢራ
አንተነህ ተስፋዬ – ሲዲማ ቡና
አዲሱ ተስፋዬ – መከላከያ
አማካዮች፡-
አስቻለው ግርማ – ሃዋሳ ከነማ
በሃይሉ ግርማ – መከላከያ
ጋቶች ፓኖም – ኢትዮጵያ ቡና
ኤልያስ ማሞ – ኢትዮጵያ ቡና
ቢኒያም በላይ – ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
በረከት ይሰሃቅ – ሃዋሳ ከነማ
ታከለ ዓለማየሁ – አዳማ ከነማ
ይሁን እንዲሻው – ድሬዳዋ ከነማ
አጥቂዎች፡-
ራምኬል ሎክ – ቅደስ ጊዮርጊስ
መሀመድ ናስር – መከላከያ
ምንይሉ ወንድሙ – መከላከያ
ዳዊት ፈቃዱ – ደደቢት
The post Sport: ለዓለም ዋንጫ ማጣሪያና ለሴካፋ ዋንጫ የብሄራዊ ቡድን ተጨዋቾች ተመረጡ appeared first on Zehabesha Amharic.